Wednesday, February 6, 2013

አዲስ ታይምስ መፅሄት መታገዱ | ኢትዮጵያ | DW.DE | 04.02.2013

Titel: Temesgen Desalegne(Eine der bekanntesten Journalisten der freie Presse und Editor von Addis Timesin Addis Abeba,Ähiopien
Schlagworte: Druck auf Pressefreiheit
Fotograf : DW/Yohannes Gebreegziabher

ኢትዮጵያ

አዲስ ታይምስ መፅሄት መታገዱ

አቶ ተመስገን ለእገዳው የተሰጡትን ምክንያቶች መሰረተ ቢስ ሲል አጣጥሏል ። ዶቼቬለ ስለ አዲስ ታይምስ መፅሄት እገዳ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኤጀንሲን አስተያየት ለማግኘት ያደረገው ሙከራ አልተሳካም።


በየ 2 ሳምንቱ 35 ሺህ ቅጂ ይታተም የነበረው አዲስ ታይምስ መፅሄት መታገዱን የመፅሄቱ ባለቤት አስታወቀ ። የአዲስ ታይምስ ባለቤት ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ ለዶቼቬለ እንደተናገረው የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኤጀንሲ 3 ምክንያቶችን ዘርዝሮ መፅሄቱን አግዷል ። አቶ ተመስገን ለእገዳው የተሰጡትን ምክንያቶች መሰረተ ቢስ ሲል አጣጥሏል ። ዶቼቬለ ስለ አዲስ ታይምስ መፅሄት እገዳ የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኤጀንሲን አስተያየት ለማግኘት ያደረገው ሙከራ አልተሳካም ። የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ አዘጋጅቷል ።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ

No comments:

Post a Comment